Перейти к содержимому

#የቀብር_ወይም_የጉዞ_ፍትሐት_ምስባክ #ከአንደኛ_ምዕራፍ_ጀምሮ_እስከ_እስከሰባተኛ_የሚባሉ_ምስባኮች #ደብረዓባይ_ጣዕመ_ዜማ_እና_ይትበሃል

ሠረገላ_አሚናዳብ ቅዳሴ-ቤት ዘደብረዓባይ

0:00 / 0:00

#የቀብር_ወይም_የጉዞ_ፍትሐት_ምስባክ #ከአንደኛ_ምዕራፍ_ጀምሮ_እስከ_እስከሰባተኛ_የሚባሉ_ምስባኮች #ደብረዓባይ_ጣዕመ_ዜማ_እና_ይትበሃል

1 708 просмотров · 1 месяц назад
ሠረገላ_አሚናዳብ ቅዳሴ-ቤት ዘደብረዓባይ
1,94 тыс. подписчиков
1 708 просмотров · 1 месяц назад
ማብራሪያ 👉 በመጀመሪያ በቀብር ሰአት ወይም በጉዞ ፍትሐት ሰአት አስከሬኑ ከቤቱ ከወጣ በኋላ ሰባት ምዕራፎች አሉት። አንደኛ ምዕራፍ ጀምሮ እስከ ሰባተኛ ምዕራፍ የሚባሉት ምስባኮች አሉ። በአንደኛ ምዕራፍ የሚሰበክ ወአጽምዐ እዝኖ ኀቤየ፣ ወጸዋዕክዎ በመዋዕልየ፣ አኀዘኒ ፃዕረ ሞት። "And He inclined His ear to me, and I called upon Him in my days; the pangs of death seized me." በሁለተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ ወመጽአኒ ድንጋጼ ሞት፣ ፍርሃት ወረዓድ አኀዘኒ ወደፈነኒ ጽልመት፣ ወይቤ መኑ ይሁበኒ ክንፈ ከመ ርግብ. "And the horror of death came upon me; fear and trembling seized me, and darkness covered me. And I said, 'Who will give me wings like a dove?'" በሶስተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ አጽምእ እግዚኦ ጸሎትየ፣ ወነጽር ቃለ ስእለትየ፣ በዕለተ ምንዳቤየ ጸራሕኩ ኀቤከ እስመ ሰማዕከኒ። "Give ear, O Lord, to my prayer, and attend to the voice of my supplication. In the day of my trouble I called upon You, for You have heard me." በአራተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ አኀዘኒ ፃዕረ ሞት፣ ወውኂዘ ዐመፃ ሆከኒ፣ ዐገተኒ ፃዕረ ሲኦል። "The pangs of death encompassed me, and the torrents of iniquity terrified me; the cords of Sheol surrounded me." በአምስተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ ወየብሰ ከመ ገልዕ ኃይልየ ፣ወጠግዐ ልሣንየ በጕርዔየ፣ ወአውረድከኒ ውስተ መሬተ ሞት። "My strength is dried up like a potsherd, and my tongue cleaves to my throat, and You have brought me down into the dust of death." በስድስተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ እስመ ፈላሲ አነ ውስተ ምድር፣ ወነግድ ከመ ኲሉ አበውየ፣ ስሕተኒ ከመ አዕርፍ። "For I am a stranger on the earth, and a sojourner like all my fathers; spare me, that I may recover my strength." በሰባተኛ ምዕራፍ የሚሰበክ ግብኢ ነፍስየ ውስተ ዕረፍትኪ፣ እስመ እግዚአብሔር ረዳእኪ፣ እስመ አድኃና ለነፍስየ እሞት። "Return to your rest, O my soul, for the Lord has helped you; for He has delivered my soul from death." ማብራሪያ 👉 ቀብሩ የካህናት ወይም የዲያቆናት የሊቃውንት ከሆነ ስምንተኛ ምዕራፍ የፈታሉ፣ ምዕመን ከሆነ ሰባት ምዕራፍ የሚፈታ። ስለዚህ በስምንተኛ ምዕራፍ የሚባሉ ሁለት ምስባኮች፣ ከነሱ አንዱን መርጦ ማለት ነው ወያዓብይዎ በማኅበረ አሕዛብ፣ ሃሌ ሉያ፣ ወይሴብሕዎ በመንበረ ሊቃውንት። "Let them exalt Him in the assembly of the people, Hallelujah, and praise Him in the seat of the elders." ካህናቲከ ይለብሱ ጽድቀ፣ ወጻድቃኒከ ትፍሥሕተ ይትፌሥሑ፣ በእንተ ዳዊት ገብርከ። "Your priests shall be clothed with righteousness, and Your righteous ones shall rejoice with joy, for the sake of David Your servant."