Перейти к содержимому

የመስከረም 5 ቀን 2019 ዓ/ም የዜና መጽሔት

DW Amharic

0:00 / 0:00

የመስከረም 5 ቀን 2019 ዓ/ም የዜና መጽሔት

7 950 просмотров · 23 часа назад
DW Amharic
181 тыс. подписчиков
7 950 просмотров · 23 часа назад
ትግራይ ክልል በሚገኙ ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ሌላ አካባቢ እንዲመደቡ መወሰኑና የክልሉ ተቃዉሞ። የኢትዮጵያ የትምሕርት ሚኒስቴር የ2019 የትምህርት ዘመን የሬሜዲያል መርሐ ግብር። • ፍርድ ቤት በ50 ሺህ ብር የዋስትና መብት የፈቀደላቸው የኢሕአፓ አመራሮች ፖሊስ ይግባኝ በመጠየቁ ምክንያት ለብይን ለመጭው አርብ ተቀጠሩ። • ኬንያዊው ማርቲን ኪማኒ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፖለቲካና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች እና የሰላም ማስከበር ዘመቻዎች ክፍል የአፍሪካ ረዳት ዋና ጸሐፊ ሆነው ተሾሙ። • ደቡብ አፍሪካ ውስጥ በሁለት ወራት የሰባት ሴቶች አስከሬን መገኘቱን ተከትሎ ፖሊስ ገዳዮቹን ለመያዝ አስቸኳይ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ። • ኬንያ የ2029ኙን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለማስተናገድ ተመረጠች። ኬንያ ትልቁን ዓለማቀፍ ውድድር ለማዘጋጀት ዕድሉን ስታገኝ ለአፍሪቃ አህጉርም የመጀመሪያው ይሆናል።