Перейти к содержимому

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ሁለንተናዊ ተቋማዊ የሪፎርም እርምጃ በአርዓያነት የሚወሰድ አስደናቂ ተግባር ነው @ethiopiannewsagency

Ethiopian News Agency (ENA)

0:00 / 0:00

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ሁለንተናዊ ተቋማዊ የሪፎርም እርምጃ በአርዓያነት የሚወሰድ አስደናቂ ተግባር ነው @ethiopiannewsagency

430 просмотров · 3 дня назад
Ethiopian News Agency (ENA)
163 тыс. подписчиков
430 просмотров · 3 дня назад
የአገልግሎቱ የለውጥ እርምጃዎች የሥራ ውጤታማነትን ከማላቅ እስከ ለምግብነት የሚውሉ የልማት ሥራዎች ተሰናስለው የተተገበሩበት መሆኑን አገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ጠይባ ሐሰን አስታውቀዋል። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በራስ አቅም የወሰደውን ሁለንተናዊ ተቋማዊ የሪፎርም እርምጃ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በአገልግሎቱ ቅጥር ግቢ የተወሰዱ የተቋም ዕድሳት፣ በከተማ ግብርና የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የተከናወኑ የዶሮና በግ እርባታ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የንብ ማነብና ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያላቸው የዕፅዋት ልማት ሥራዎችን አድንቀዋል። #ena_news #ENA #Ethiopian_News #EthiopiaNews #DailyNews #Todays_News #Mereja #Ethiopia_Today #EthiopianNewsToday #የኢትዮጲያ_ዜና #ENA #Ena_News #Ethiopian_News #Ethiopian_News_Agency #Today's_News #ሰበር_ዜና #ዜና_ዛሬ #Update_news #Mereja #መረጃ #addis_mereja #አዲስ_መረጃ #ሰበር_ዜና #አማረኛ_ዜና #amaregna_zena #amharic_news #Mn_addis #news #yegna_mereja #tikus_mereja #ትኩስ_መረጃ #zena_kemesha #addis_neger #አዲስ_ነገር #Amharic_news #ኢዜአ #የኢትዮጵያ_ዜና_አገልግሎት #የሀገር_ውስጥ_ዜና #የውጭ_ዜና #ቢዝነስ #ስፖርት