ያለተጠበቀው የBRICS ውሳኔ ለኢትዮጵያ | ከንግድ ባንክ የተሰማው መረጃ | ከፍተኛ ጭማሪ የተደገረበት አገልግሎት | Gebeya Media
Gebeya Media - ገበያ
0:00 / 0:00
ያለተጠበቀው የBRICS ውሳኔ ለኢትዮጵያ | ከንግድ ባንክ የተሰማው መረጃ | ከፍተኛ ጭማሪ የተደገረበት አገልግሎት | Gebeya Media
9 268 просмотров · 7 часов назад
Gebeya Media - ገበያ
665 тыс. подписчиков
9 268 просмотров · 7 часов назад
ገበያ ቢዝነስ ዜና | Gebeya Business News
በዛሬው የቢዝነስ ዜና ዝግጅታችን የኢትዮጵያ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ዋና ዋና መረጃዎችን እናቀርባለን።
የሆስፒታሎች የብቃት ማረጋገጫ ክፍያ ላይ ከስድስት እጥፍ በላይ ጭማሪ መደረጉን።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግለሰብ ደንበኞቹ በሞባይል ባንክ አፕሊኬሽናቸው ማስተላለፍ የሚችሉትን የቀን የገንዘብ መጠን በሚሊዮን ደረጃ ማሳደጉን።
የብሪክስ የመሪዎች ጉባዔ ባወጣው የአቋም መግለጫ፣ የኢትዮጵያን ሚናና ተሳትፎ የሚያጠናክሩ ውሳኔዎችን ማስተላለፉን።
የጂቡቲ የባህር ትራንስፖርት ኩባንያ ሁለተኛ የኮንቴይነር ጭነት መርከብ መግዛቱንና ሌሎች መረጃዎችን ይከታተላሉ።
Welcome to Gebeya Media – Gebeya Business News, your trusted source for Ethiopian business, investment, market updates, and economic news.
Hospital competency certification fees have increased more than sixfold.
Commercial Bank of Ethiopia (CBE) has raised the daily transfer limit for individual customers on its mobile banking app to the millions range.
BRICS leaders' summit issued a stance statement containing decisions that strengthen Ethiopia's role and participation.
Djibouti Shipping Line (Djibouti Shipping Company) has purchased its second container cargo ship and other news update.
👍 Like • Share • Subscribe to Gebeya Media.
#GebeyaMedia #GebeyaBusinessNews #Ethiopia #EthiopianNews #EastAfrica #CBE #CommercialBankOfEthiopia #MobileBanking #DigitalBanking #BRICS #BRICSSummit #EthiopiaInBRICS #Geopolitics #DjiboutiShipping #Maritime #Logistics #ShippingHospitalCompetencyCertification #EthiopianHealthcare #HospitalCertification #HealthNews