ከኪሳራ ወደ ታላቅ ትርፋማነት፦ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን በ2018 ያስመዘገበው ታሪካዊ የፋይናንስ ስኬት እና ተቋማዊ ማሻሻያ |
EBC
0:00 / 0:00
ከኪሳራ ወደ ታላቅ ትርፋማነት፦ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን በ2018 ያስመዘገበው ታሪካዊ የፋይናንስ ስኬት እና ተቋማዊ ማሻሻያ |
893 просмотра · 6 часов назад
EBC
2,17 млн подписчиков
893 просмотра · 6 часов назад
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ለዓመታት ይፈታተኑት የነበሩ የፋይናንስና የአሰራር ማቀቦችን በመሻገር፣ ከነበረበት ኪሳራ ተላቆ በ2018 በጀት ዓመት ወደ ታላቅ ትርፋማነት መሸጋገሩን ይፋ አድርጓል።የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ አቶ ጳውሎስ በለጠ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ጋር በነበራቸው ልዩ ቆይታ እንደገለጹት፤ ተቋሙ የተከተላቸው የጠነከሩ የፋይናንስ ቁጥጥር ስትራቴጂዎች፣ የአሰራር ማሻሻያዎች፣ የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ማሳደግ እና የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት ዋና ምክንያቶች ናቸው።
#Ethiopia #IPDC #IndustrialParks #EBC #EthiopianEconomy #FinancialReform #InvestInEthiopia #EthiopianIndustry #BuildingEthiopia #EthiopianNews #Profitability