ኢትዮ-ፓረንትስ በቴስት-ፕሬፕ አዘገጃጀት ላይ የነበረው ሚና | The Role of Ethio-Parents in the making of TestPrep
HST OFFICIAL
0:00 / 0:00
ኢትዮ-ፓረንትስ በቴስት-ፕሬፕ አዘገጃጀት ላይ የነበረው ሚና | The Role of Ethio-Parents in the making of TestPrep
915 просмотров · 2 года назад
HST OFFICIAL
827 подписчиков
915 просмотров · 2 года назад
በዚህ ቪዲዮ ላይ የኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤቶች እናት ድርጅት የሆነው የኆኅተ ጥበብ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ገነነ ይልማ ፤ ትምህርት ቤቱ የቴስት-ፕሬፕ ዝግጅት ላይ የተጫወተውን ሚና ያብራራሉ። አቶ ገነነ የኢትዮ-ፓረንትስ ትምህርት ቤቶች ቴክኖሎጂን በመጠቀም የኮሌጅ መግቢያ ፈተናዎች ላይ ተደጋጋሚ ስኬቶችን ለማስመዝገብ የቻሉበትን ሂደት አጉልተው አሳይተዋል። ይህንን ስኬት በተመጣጣኝ ዋጋና ተደራሽ በሆነ መንገድ ለማካፈል ያላቸውን ፍላጎት ገልጸው ፤ ቴስት-ፕሬፕ ለዚህ ግብ ትክክለኛውን መድረክ እንዴት እንዳቀረበ ያብራራሉ።
In this video, Ato Genene Yilma, CEO of Hohete Tibeb, the parent company of Ethio-Parents Schools, discusses the role these schools played in the development of TestPrep.
Ato Genene highlights Ethio-Parents Schools' proficiency in using technology to achieve consistent success in college entrance exam pass rates across its branches. He explains their desire to share this success at scale in an affordable and accessible way, and how TestPrep provided the perfect platform for this goal.