261 ጥቅሶች በቃል የቀረቡበት ልዩ መርሐ ግብር | በወመዘክር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ አዳራሽ | ቃሉን በቃሌ | iRecite
GiziewTube
0:00 / 0:00
261 ጥቅሶች በቃል የቀረቡበት ልዩ መርሐ ግብር | በወመዘክር ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወ/ሥላሴ አዳራሽ | ቃሉን በቃሌ | iRecite
633 просмотра · 3 недели назад
GiziewTube
1,6 тыс. подписчиков
633 просмотра · 3 недели назад
“ቃሉን በቃሌ” የፍኖተ ብራና አገልግሎት አካል ሆኖ፣ የእግዚአብሔርን ቃል በማንበብ፣ በመማር፣ በማስታወስና በሕይወት በመተግበር ላይ ያተኮረ መንፈሳዊ ዝግጅት ነው።
በዚህ ዝግጅት ቃሉን በቃል መያዝ ያለውን ጥቅምና አስፈላጊነት ተመላክቷል። የመጽሐፍ ቅዱስን ቃል በአእምሮ መያዝ በፈተና ጊዜ ለመጽናት፣ እምነታችንን ለማጽናት እና የእግዚአብሔርን ፈቃድ በሕይወታችን ለመመራት ያለው ሚና ተብራርቷል።
በዝግጅቱ የሚቀርቡት፦
00:00 — መግቢያና ስለ ፍኖተ ብራና አገልግሎት አጭር መግለጫ
05:16 — ቃሉን በቃል የመያዝ ጥቅምና አስፈላጊነት
16:15 — የትንቢተ ናሆም መጽሐፍ በሙሉ
24:07 — "የዘመኑ እሥራኤል" የተሰኘ ግጥም
27:25 — የትንቢተ ሐጌ መጽሐፍ በሙሉ
37:15 — የአንጋፋው መጽሐፍ አስገራሚ ጉዞ
1:19:25 — የመዝሙረ ዳዊት 119'ን 176 ቁጥሮች በሙሉ
1:33:20 — የሽልማት ጊዜ እና መዝጊያ ንግግር
ይህ ዝግጅት የእግዚአብሔርን ቃል በአእምሮአችን ብቻ ሳይሆን በልባችን ውስጥ ለመሸከምና በሕይወታችን ለመኖር የሚያነሳሳ ነው።
ቪዲዮውን Like ያድርጉ፣ ሀሳባችሁን Comment ላይ ያካፍሉ፣ ቻናሉን Subscribe በማድረግ ቀጣይ መልእክቶችን ይከታተሉ።
“አንተን እንዳልበድል፤ ቃልህን በልቤ ሰውርሁ፤ አንተን እንዳልበድል” መዝሙር 119፥11
#ቃሉንበቃሌ #ፍኖተብራና #መጽሐፍቅዱስ #ቃሉንበቃል #መዝሙር119 #ናሆም #ሐጌ #BibleStudy #Christianity