ኢራን ለ20 የፓኪስታን መርከቦች በሆርሙዝ እንዲያልፉ ፍቃድ መስጠቷ ለሰላም ተስፋ ቢሰጥም የሐውቲዎች ጥቃት ውጥረቱን አባብሶታል | Hormuz Strait |
EBC
0:00 / 0:00
ኢራን ለ20 የፓኪስታን መርከቦች በሆርሙዝ እንዲያልፉ ፍቃድ መስጠቷ ለሰላም ተስፋ ቢሰጥም የሐውቲዎች ጥቃት ውጥረቱን አባብሶታል | Hormuz Strait |
70 956 просмотров · 5 месяцев назад
EBC
2,17 млн подписчиков
70 956 просмотров · 5 месяцев назад
ኢራን የፓኪስታን ባንዲራ የያዙ 20 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲያልፉ ፍቃድ የሰጠች ሲሆን፣ ውሳኔው ለሰላም ጥረቱ ተስፋ ሰጪ ተደርጎ ተወስዷል። በሌላ በኩል ጦርነቱን የተቀላቀለው የሐውቲ ታጣቂ ቡድን በኢራን ላይ ለሚሰነዘሩ ጥቃቶች አፀፋዊ ምላሽ በመስጠት በ24 ሰዓታት ውስጥ ሁለተኛውን ጥቃት ሰንዝሯል። ይህ ሁኔታ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚና የሰብዓዊ ቀውስ ስጋቶችን የፈጠረ ሲሆን፣ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችም ለሰላም ብቸኛ ተስፋ ሆነው ቀጥለዋል።
#ኢራን #ፓኪስታን #ሆርሙዝ_ሰርጥ #ሐውቲ #ጦርነት #ዲፕሎማሲ #HormuzStrait #IranWar #GlobalShipping #MiddleEast2026 #PeaceEfforts #EconomicCrisis