Перейти к содержимому

DW Amharic የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW Amharic

0:00 / 0:00

DW Amharic የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና

6 592 просмотра · 10 часов назад
DW Amharic
180 тыс. подписчиков
6 592 просмотра · 10 часов назад
የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን ታጣቂዎቸ አደረሱት በተባለው ጥቃት 5 ሰዎች ተገደሉ፤ 4 ደግሞ ቆሰሉ። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እሁድ ለሊት ለሰኞ አጥቢያ በሱዳኑ የብሉ ናይል ግዛት በአል-ዳማዚን ከተማ የድሮን ጥቃት ፈፀመ ። የሁቲ አማጽያን ዛሬ የሀኒሽ ደሴቶችን ተቆጣጠሩ ።