Перейти к содержимому

DW Amharic የመስከረም አንድ ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW Amharic

0:00 / 0:00

DW Amharic የመስከረም አንድ ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና

13 128 просмотров · 1 день назад
DW Amharic
180 тыс. подписчиков
13 128 просмотров · 1 день назад
በአሜሪካን በኒውዮርክ፣ በፔንታገንና በፔንሲልቬንያ የተፈጸመው የሽብር ጥቃት 25 ተኛ ዓመት ዛሬ በአሜሪካን በተለያዩ ስነ ስርዓቶች እየታሰበ ነው። ነገ ህንድ ውስጥ በሚጀመረው የብሪክስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የአባል ሀገራት መሪዎች ኒውዴልሂ እየገቡ ነው። የሁቲ አማጻያን ዛሬ ስልታዊ የሚባለውን ፔሪም ደሴትንና የዱባብ ከተማንም ይዘዋል