Перейти к содержимому

በሰሜን ጎንደር ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰው ሕይወት አለፈ

FOXADDIS | FOX አዲስ Media

0:00 / 0:00

በሰሜን ጎንደር ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰው ሕይወት አለፈ

230 просмотров · 13 дней назад
FOXADDIS | FOX አዲስ Media
148 подписчиков
230 просмотров · 13 дней назад
በሰሜን ጎንደር ዞን በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የሰው ሕይወት አለፈ/ በሪያድ የሚገኘዉ የ ኢ.ፌ.ድ.ሪ ኤምባሲ በቅርቡ በሳዑዲ ኣረቢያ ድንበር እና በረሃማ አካባቢ በተከሰተ የእርስ በርስ ግጭትና የግድያ ወንጀልን የፈፀመዉ ግለሰብ ከእምስት ግብረ አበሮቹ ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸዉን ገልፃል:: በኢትዮጵያ የሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መውጫ ፈተና ከተማሪዎች አማካይ ውጤትና ለዝግጅት ከሚሰጡ ሰነዶች ጋር እንደሚቃረን፣ በትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት የተጠና ጥናት አረጋገጠ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የኢትዮጵያን ማንሰራራት እና የተገኙ ሁለንተናዊ ስኬቶችን በሚያሳይ መልኩ የጳጉሜ ቀናት እንደሚከበሩ አስታወቀ። የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች ታራሚዎችን በሙያና ትምህርት ለማብቃት እየሠሩ መሆኑን ገለጹ።