የዛሬው ትምህርታችን የዕብራይስጥ የክርስቶስ ትርጉም መሽኽ (המשיח) ልዩ ትምህርት በመልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ
Kesis Hailemelekot Girma Wondimu
0:00 / 0:00
የዛሬው ትምህርታችን የዕብራይስጥ የክርስቶስ ትርጉም መሽኽ (המשיח) ልዩ ትምህርት በመልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ
216 229 просмотров · Трансляция закончилась 5 лет назад
Kesis Hailemelekot Girma Wondimu
131 тыс. подписчиков
216 229 просмотров · Трансляция закончилась 5 лет назад
#Subscribe_Share_like_በማድረግ_አገልግሎቱን_ይደግፉ። እግዚአብሔር ለአባቶቻችን በዘመናቸው ሲያሳየቸው የነበረውን የፍቅሩን ስጦታ እኛ ለማየት አልታደልንም፡፡ ምክንያቱም ተለይተን አልወጣንም፡፡ ከልምዳችን አልተለየንም፡፡ በዓለም ውስጥ ከሰበሰብነው እውቀት አልተለየንም፡፡ ብዙ ገንዘብ ለማምጣት ከምንደክምበት ቦታ አልተለየንም፡፡ በመሆኑም ከአባታችን ቤት በስተኋላ ባለ የቤተሰብ ሰንሰለት ውስጥ ራሱን አስገብቶ በስውር ተዳብሎን የቆየው አጥፊው መንፈስ፤ እግዚአብሔር ያዘጋጀልንን እንዳናይ ከሰማያዊ እውነት፣ ከመለኮታዊ ምሪትና ከእምነት ኑሮ ለይቶ ወደ ዓለም አወጣን፡፡
አንድ ጊዜ ቆም እንበልና እስኪ ትውልዳችንን እንመልከተው፡፡ እንዴት እየኖርን ነው? ምን እያስተናገድን እንገኛለን? ምን እያየንና እየሰማን ነው? የዕለት ዜናዎቻችን ምን ይናገራሉ? ኸረ የሰማይ አባታችን ቃል የሚለው እንዲህ ነው፡፡ "ከአገርህ ከዘመዶችህም ከአባትህም ቤት ተለይተህ እኔ ወደማሳይህ ምድር ውጣ።"