ትንቢተ ዘካርያስ Zechariah የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
የቃሉ ማዕድ
0:00 / 0:00
ትንቢተ ዘካርያስ Zechariah የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
1 907 просмотров · 2 года назад
የቃሉ ማዕድ
6,54 тыс. подписчиков
1 907 просмотров · 2 года назад
በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስምንተኛው ወር የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
እግዚአብሔር በአባቶቻችሁ ላይ እጅግ ተቈጥቶ ነበር።
ስለዚህ እንዲህ በላቸው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፡፡
የቀደሙት ነቢያት ለአባቶቻችሁ እንዲህ ብለው ሰብከዋል፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከክፉ መንገዳችሁና ከክፉ ሥራችሁ ተመለሱ፤ እነርሱ ግን አልሰሙም፥ እኔንም አላደመጡም፤ እንደ እነርሱ አትሁኑ፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡
አባቶቻችሁ ወዴት ናቸው? ነቢያትስ ለዘላለም በሕይወት ይኖራሉን?
ለባሪያዎቼስ ለነቢያት ያዘዝኋቸው ቃሎቼና ሥርዓቴ በአባቶቻችሁ ላይ አልደረሱምን? እነርሱም ተመልሰው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በመንገዳችንና በሥራችን መጠን ያደርግብን ዘንድ እንዳሰበ እንዲሁ አድርጎብናል አሉ።
በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት ሳባጥ በሚባል በአሥራ አንደኛው ወር በሀያ አራተኛው ቀን የእግዚአብሔር ቃል ወደ አዶ ልጅ ወደ በራክዩ ልጅ ወደ ነቢዩ ወደ ዘካርያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
የማቴዎስ ወንጌል
• የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ። የ...
የማርቆስ ወንጌል
• የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ መጽሐፍ ቅዱስ የማርቆስ ...
የሉቃስ ወንጌል
• ከመዝሙር ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር። መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን...
• ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ...
የዮሐንስ ወንጌል
/ rp2_xwqaju
• ኦሪት ዘፍጥረት ሙሉ ትረካ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን...
• በኢየሩሳሌም የነገሠ የሰባኪው የዳዊት ልጅ ቃል። መጽሐፈ መክብብ E...
• በፍጹም ልብህ በእግዚአብሔር ታመን መጽሐፍ ቅዱስ በአማረኛ መጽሐፈ ...
• እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም። መጽሐፍ ቅዱስ በአማ...