ቅኔ ለፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በደብረታቦር በመምህር ማዕበል ፈጠነ
Sami zeNega
0:00 / 0:00
ቅኔ ለፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በደብረታቦር በመምህር ማዕበል ፈጠነ
70 105 просмотров · 7 лет назад
Sami zeNega
16,2 тыс. подписчиков
70 105 просмотров · 7 лет назад
የቅዱስ ፓትርያርኩ የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አቀባበል በደብረታቦር ሲከበር በመምህር ማዕበል የቀረበ ቅኔ
መምህር ማዕበል በባህርዳር እና በደብረ ታቦር አቀበባል ላይ ተገኝተው ሊቃውንቱን ይበል ያሰኘ ቅኔ ተቀኝተዋል።
...
ኢትዮጵያ ዜናኪ ለዓለምነ ጸሐፉ
መርቆሬዎስ ሊቅ በብዕሩ ወቴዎድሮሰ በመድፉ፡፡
በእንተ ፍቅሮሙ ሎሙ ውሉደ ቴዎድሮስ ካሳ
ከመእንተ ሰብዕ ገሠሡ እርሶ ለመርቆሬዎስ አንበሳ፡፡
ሰባኬ ወንጌል አቡነ መርቆሬዎስ ዘበእርፈ መስቀል ሐራሲ፡፡
እግርከ በጽሐ እስከ እልዋሪቆን ዲሲ፡፡
መወድስ
ጎንደር እሞሙ ለዘይጠበቡ ዘወለድኪ ቅድመ መርቆሬዎስሀ ፓትርያርከ፡፡
ወወለድኪ ድኅረ አብርሃምሀ መልአከ፡፡
ማኅፀንኪ ሕገ ተዋሕዶ ለይኩን ቡሩከ፡፡
እስመ እለ ተፈጥሩ ውስቴትኪ የሐትቱ ዘንተ ፈለከ ፈለካት ፈለከ፡፡
ለዓለም
መርቆሬዎስሂ ፍሬ ከርሥኪ እመ ወንጌለ ሰበከ፡፡
ኃያላነ አናብስተ ታሕተ መርቆሬዎስ አስተብረከ፡፡
ወለ እመኒ ተሰደ በከዊኖቱ ድሩከ፡፡
ርሑቀ ወቅሩበ ጼወወ ወማሕረከ፡፡
ጎንደር፣ ደብረ ታቦር
ጥር ፰ ቀን ፳፻፲፩ ዓም