ኢራን የሰነዘረችው ከባድ የአፀፋ ዛቻ! “ሙሉ ኢራንን እናደቃታለን” - አሜሪካ! | Iran’s severe retaliatory threat!
GEBEYA GLOBAL
0:00 / 0:00
ኢራን የሰነዘረችው ከባድ የአፀፋ ዛቻ! “ሙሉ ኢራንን እናደቃታለን” - አሜሪካ! | Iran’s severe retaliatory threat!
3 057 просмотров · 3 ч назад
GEBEYA GLOBAL
125 тыс. подписчиков
3 057 просмотров · 3 ч назад
የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (CENTCOM) በኢራን የእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ (IRGC) ወታደራዊ ኢላማዎች እና በሲስታን-ባሉቸስታን እንዲሁም በሆርሙዝጋን ግዛቶች ባንዳር አባስ እና ላራክ ደሴትን ጨምሮ ሰፊ የአየር ጥቃት ፈጽሟል። ጥቃቱ የተካሄደው ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ፈንጂዎችን ለመትከል ባደረገችው ሙከራ እና በዮርዳኖስ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ ባነጣጠረው የሚሳይል ጥቃት ምክንያት የተሰጠ "የበቀል ምላሽ" እንደሆነ ተገልጿል።
የኢራን ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም በበኩላቸው አሜሪካ በሰራችው ወታደራዊ ስህተት ምክንያት "አስከፊ እና አጥፊ ምላሽ" (crushing and devastating blows) እንደሚጠብቃት እና ከፍተኛ ዋጋ እንደምትከፍል አስጠንቅቀዋል። የኢራን ወታደራዊ ምንጮችን የጠቀሰው ታስኒም የዜና ወኪል እንደዘገበው ኢራን ለአሜሪካ የአየር ጥቃት የምትሰጠው ምላሽ ቀደም ሲል ከተፈጸሙት ጥቃቶች "በብዙ እጥፍ የሚበልጥ" ይሆናል የተባለ ሲሆን የአፀፋ እርምጃዎም መካሄድ መጀመሩ ዘገባዎች እየወጡ ይገኛል።
ነገር ግን አሜሪካ ኢራን ለዚህ የአሜሪካ ምላሽ ደግማ ጥቃት ካሰነዘረች፣ ወደፊት ከዚህ ቀደም ታይቶ የማይወቅና አገሪቱን በፅኑ የሚጎዳ የበለጠ አጥፊ ጥቃት እንደሚጠብቃት አስጠንቅቃለች። በዝርዝር የምንመለከተው ይሆናል። አብራችሁን ቆዩ!
The US Central Command (CENTCOM) carried out extensive airstrikes on military targets of the Iran Islamic Revolutionary Guard Corps (IRGC), including in Sistan-Baluchestan and the Hormozgan provinces, encompassing Bandar Abbas and Larak Island. The strikes were described as a "retaliatory response" triggered by Iran's attempt to lay mines in the Strait of Hormuz and a missile attack targeting a US military base in Jordan.
In response, the Chief of General Staff of the Armed Forces of Iran warned that America would face "crushing and devastating blows" and pay a heavy price for its military mistake. Citing Iranian military sources, the Tasnim News Agency reported that Iran's response to the US airstrikes would be "manifold greater" than previous attacks, and reports are emerging that retaliatory measures have already begun.
However, the US has warned that if Iran launches another attack in response, it will face an even more destructive strike unlike anything seen before, one that would severely harm the country. We will look into the details shortly. Stay with us!
#GebeyaGlobal #GlobalPodcast #GlobalNews #GlobalSpecialProgram #GlobalAnalysis #CENTCOM #USIranRelations #MiddleEastTensions #StraitOfHormuz #IRGC #Geopolitics #GlobalSecurity #BreakingNews