DW Amharic የነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
DW Amharic
0:00 / 0:00
DW Amharic የነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
10 927 просмотров · 2 дня назад
DW Amharic
180 тыс. подписчиков
10 927 просмотров · 2 дня назад
• በደቡብ ሱዳን ሰሜናዊ ምስራቅ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 20 ሰዎች ተገደሉ ። አስራ ስድስቱ የመንግስት ወታደሮች እና ፖሊሶች ናቸው ።
• የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የአፍሪካን አህጉር ትክክለኛ ስፋት የሚያሳይ አዲስ የዓለም ካርታ ጥቅም ላይ እንዲውል የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀ።
• በየመን በሳዑዲ አረቢያ የሚደገፉ የመንግስት ኃይሎች እና በኢራን በሚደገፉት የሁቲ አማፅያን መካከል በተቀሰቀሰ አዲስ ግጭት ሲቪሎችን ጨምሮ ከ60 በላይ ሰዎች ተገደሉ።
• የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቪላዲሚር ፑቲን በዩክሬን ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ለ72 ሰዓታት እንዲቆም አዘዙ።
• አሜሪካ ፣ በአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ወቅት ተደጋጋሚ ጥቃቶች ለደረሱባት ሳዑዲ አረቢያ የ5 ቢሊዮን ዶላር የጦር መሳሪያዎች ሽያጭ አጸደቀች።