ሮሜ. 5 (6 - 11) : (ክፍል 47) "ክርስቶስ ስለእኛ ሞተ" በወንድም ሳሚ ቱራ Part 47 _ROMANS 5 : 6-11 : by Sami Tura
LOLE EVANGELICAL CHURCH
0:00 / 0:00
ሮሜ. 5 (6 - 11) : (ክፍል 47) "ክርስቶስ ስለእኛ ሞተ" በወንድም ሳሚ ቱራ Part 47 _ROMANS 5 : 6-11 : by Sami Tura
1 555 просмотров · 3 года назад
LOLE EVANGELICAL CHURCH
6,64 тыс. подписчиков
1 555 просмотров · 3 года назад
ሮሜ 5
-----------
6 ገና ደካሞች ሳለን ክርስቶስ ዘመኑ ሲደርስ ስለ ኃጢአተኞች ሞቶአልና።
7 ስለ ጻድቅ የሚሞት በጭንቅ ይገኛልና፤ ስለ ቸር ሰው ግን ሊሞት እንኳ የሚደፍር ምናልባት ይገኝ ይሆናል።
8 ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።
9 ይልቁንስ እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቍጣው እንድናለን።
10 ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን፤
11 ይህም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን አሁን መታረቁን ባገኘንበት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእግዚአብሔር ደግሞ እንመካለን።
Join us on telegram
https://t.me/lole_evangelical
Subscribe Youtube Channel
/ @loleevangelicalchurch
God bless You!!