Перейти к содержимому

በግጭቶች በምትናጠው ኢትዮጵያ አሜሪካ የመዋዕለ-ንዋይ ዕድሎችን እያስቀደመች ነው?

DW Amharic

0:00 / 0:00

በግጭቶች በምትናጠው ኢትዮጵያ አሜሪካ የመዋዕለ-ንዋይ ዕድሎችን እያስቀደመች ነው?

1 420 просмотров · 20 часов назад
DW Amharic
180 тыс. подписчиков
1 420 просмотров · 20 часов назад
በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሺያ የኢትዮጵያ ጉብኝት የንግድና የመዋዕለ-ንዋይ ዕድሎች ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል። ጋርሺያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስና የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ቢወያዩም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ስለመገናኘታቸው በይፋ የተባለ ነገር የለም።