Перейти к содержимому

DW Amharic የጳጉሜ 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና

DW Amharic

0:00 / 0:00

DW Amharic የጳጉሜ 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና

5 810 просмотров · 6 часов назад
DW Amharic
180 тыс. подписчиков
5 810 просмотров · 6 часов назад
-- የአሸባሪነት ክስ የተመሰረተባቸዉ የኢሕአፓ መሪዎችና ጠበቃ በዋስ እንዲፈቱ የተላለፈላቸዉ ዉሳኔ ታገደ።-ብሪታንያ ምሥራቃዊ እየሩሳሌም ዉስጥ የሚገኝ የቆንስላ ጽሕፈት ቤቷን እንድትዘጋ እስራኤል ማሳሰቧን ብሪታንያ የሚጠበቅ፣ግን አሳዛኝና ግንኙነትን የሚያበላሽ በማለት ነቀፈችዉ።-የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን ዉጊያ ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።