Перейти к содержимому

ማርሽ ቀያሪው የተፈጥሮ ጋዝ ለገበያ! ኢትዮጵያ ካገኘችው ረብጣ ዶላር ጀርባ? | Ethiopian Natural Gas into Market

Gebeya Media - ገበያ

0:00 / 0:00

ማርሽ ቀያሪው የተፈጥሮ ጋዝ ለገበያ! ኢትዮጵያ ካገኘችው ረብጣ ዶላር ጀርባ? | Ethiopian Natural Gas into Market

50 131 просмотр · 4 недели назад
Gebeya Media - ገበያ
664 тыс. подписчиков
50 131 просмотр · 4 недели назад
ከሰሞኑ ለዓመታት ሲጠበቅ የቆየው እና በታላቅ ተስፋ የሚታየው የኦጋዴን የተፈጥሮ ጋዝ ሀብት በ2018 በጀት አመት ሙሉ በሙሉ ወደ ምርት ስራ ገብቶ ለገበያ መቅረቡ በሀገሪቱ የሀይል አቅርቦት ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ታላቅ ክንውን መሆኑን የማእድን ሚኒስቴር መግለፁ ትኩረትን የሳበ ምጣኔ ሀባታዊ ጉዳይ ሆኗል። ይህ እጅግ ግዙፍ ሀገራዊ ምዕራፍ በኢትዮጵያ ማዕድን ልማት ታሪክ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በመላው ምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ጭምር ከፍተኛ ግምት የተሰጠውና የኢኮኖሚ አቅጣጫዎችን የሚቀይር አብዮታዊ እርምጃ ተደርጎ ተወስዷል። የኢትዮጵያ ማዕድን ሚኒስቴር ይፋ እንዳደረገው በ2018 በጀት ዓመት ከማዕድን ወጪ ንግድ ብቻ ከ5 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ የተገኘ ሲሆን፣ ይህ አፈጻጸም የማዕድን ዘርፍ ከቀድሞው በተለየ መልኩ የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶ እየሆነ መምጣቱን በግልጽ ያሳያል። በዛሬው ልዩ ዝግጀታችንም ኢትዮጵያ በማእድን ዘርፉ ያስመዘገበችው ይህ ውጤት ምን ማለት ነው? በተለይም ደግሞ በበጀት አመቱ የተጀመረው የተፈጥሮ ጋዝ ምርት የነዳጅ ፍጆታዋን ከውጭ በሚገባ ምርት ላይ ላደረገችው ኢትዮጵያ ምን ማለት ነው? ለመሆኑ የተፈጥሮ ጋዝ ምርት መጀመር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚ ያለው ፋይዳ ምንድን ነው? የሚሉትንና ከዜናው ባሻገር ያሉ ተያያዥ ጉዳዮችን እንመለከታለን፡፡ ቻናላችንን ሰብስክራይብ፣ ይህንን ቪድዮ ላይክ እና ሼር እያደረጋችሁ አብራችሁን ትቆዩ ዘንድ እንጋብዛለን፡፡ Recently, the Ministry of Mines announced that the long-awaited and highly anticipated Ogaden natural gas resource has fully entered production and hit the market in the 2018 fiscal year, marking a monumental achievement that opens a brand-new chapter in the country's energy supply history. This colossal national milestone is regarded not only in the history of Ethiopia's mineral development but also across the entire East African region as a high-value, revolutionary step that will alter economic trajectories. As officially disclosed by the Ministry of Mines of Ethiopia, over $5.7 billion in revenue was generated from mineral exports alone during the 2018 fiscal year, clearly demonstrating that the mining sector is increasingly becoming a primary economic pillar of the country, unlike ever before. In our special Program today, what does this result achieved by Ethiopia in the mining sector mean? Especially, what does the natural gas production launched in this fiscal year mean for Ethiopia, whose fuel consumption has heavily depended on imported products? By the way, what is the significance of starting natural gas production for a country's economy? We will look into these and other related issues beyond the news. We invite you to stay with us by subscribing to our channel, and liking and sharing this video! #GebeyaMedia #GebeyaBusiness #GebeyaBusinessNews #Ethiopia #NaturalGas #OgadenGas #MinistryOfMines #MiningSector #EastAfrica #Economy #EthiopianEconomy #EnergySecurity #ExportRevenue #NewsUpdate