Перейти к содержимому

የመኪና መጋዘን ፍተሻ ሊጀመር ነው | የስጋ ዋጋ ተመን ወጣ | ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞች ብድር ሊያመቻች ነው | Gebeya Bussiness

Gebeya Media - ገበያ

0:00 / 0:00

የመኪና መጋዘን ፍተሻ ሊጀመር ነው | የስጋ ዋጋ ተመን ወጣ | ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞች ብድር ሊያመቻች ነው | Gebeya Bussiness

20 103 просмотра · 1 день назад
Gebeya Media - ገበያ
664 тыс. подписчиков
20 103 просмотра · 1 день назад
ገበያ ቢዝነስ ዜና | Gebeya Business News በዛሬው የቢዝነስ ዜና ዝግጅታችን የኢትዮጵያ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ዋና ዋና መረጃዎችን እናቀርባለን። ለመጪው አዲስ ዓመት የአንድ ኪሎ ሥጋ ዋጋ 1,200 ብር እንዲሆን መወሰኑን። መኪናዎቻቸውን የሰወሩና የደበቁ የመኪና አስመጪዎችን መጋዘን ፍተሻ ሊጀመር መሆኑን። ኢትዮ ቴሌኮም ለቴሌብር ደንበኞች እስከ 35 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት ሊሰጥ መሆኑን። የኤሌክትሪክ መኪና አሽከርካሪዎች ቻርጅ በሚያደርጉበት ወቅት የሥነ-ልቦና ድጋፍ የሚያገኙበት አዲስ አሰራር መዘርጋቱንና ሌሎችን ይከታተላሉ። Welcome to Gebeya Media – Gebeya Business News, your trusted source for Ethiopian business, investment, market updates, and economic news. The price of one kilogram of meat for the upcoming New Year has been set at 1,200 Birr. A warehouse inspection is about to begin targeting car importers who have hidden or concealed their vehicles. Ethio Telecom is set to offer up to 35 billion Birr in credit/loan services to Telebirr customers. A new system has been established to provide psychological support for electric vehicle (EV) drivers while they are charging their cars. 👍 Like • Share • Subscribe to Gebeya Media. #GebeyaMedia ​#GebeyaBusinessNews​ #Ethiopia ​#BusinessNews​ #EthiopiaAutomotive #CarImportersEthiopia #EthiopiaCustomsEthioTelecom #EthioTelecom #Telebirr #ElectricVehiclesEthiopia #GreenEnergyEthiopia #EVChargingSupport